Main pages

Surah As-Sharh ( The Opening Forth)

Amharic

Surah As-Sharh ( The Opening Forth) - Aya count 8

أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ ﴿١﴾

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

وَوَضَعْنَا عَنكَ وِزْرَكَ ﴿٢﴾

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ٱلَّذِىٓ أَنقَضَ ظَهْرَكَ ﴿٣﴾

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ ﴿٤﴾

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

فَإِنَّ مَعَ ٱلْعُسْرِ يُسْرًا ﴿٥﴾

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

إِنَّ مَعَ ٱلْعُسْرِ يُسْرًۭا ﴿٦﴾

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

فَإِذَا فَرَغْتَ فَٱنصَبْ ﴿٧﴾

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرْغَب ﴿٨﴾

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡